አማራዎች እየደረሰባቸው ያለው ግድያ እና መፈናቀል

አምንስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው ሪፖርት ኢትዮጵያ ውስጥ በአሁኑ የአስተዳደር አከላለል "ኦሮምያ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አማራዎች እየደረሰባቸው ያለውን ግድያ እና መፈናቀል አትቶል:: በቀጣይ ከዚህ ጠንከር ያለ እና ዝርዝር ማጣራት እንደሚያደርግ እና ጉዳዪን ሪፖርት እንደሚያደርግም አሳውቆል:: 

Ethiopia: Government must protect victims of escalating ethnic attacks

The Ethiopian government must intervene to protect thousands of ethnic Amharas who are on the verge of displacement due to violent attacks on their homes by ethnically-motivated youth groups in Oromia Regional State, Amnesty International said.

https://www.amnesty.org/en/latest/news/2018/06/ethiopia-government-must-protect-victims-of-escalating-ethnic-attacks/?utm_source=facebook&utm_medium=article&utm_term&utm_campaign=social