እባክዎን የቻሉትን ያህል አስተዋጽዖ ያድርጉ

ውድ የአምባ ተከታዮች፣

አምባ የአማራ ባለሞያዎች ማህበር በሞትና ህይዎት መሃል ያለውን የ14 ዓመት ታዳጊ አበጠር ወርቁትን ለመታደግና እና በአገራቸው "መጤ" ተብለው የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆችን ለመርዳት የgofundme ዘመቻ ጀምሯል።

እባክዎን የቻሉትን ያህል አስተዋጽዖ ያድርጉ።

Dear followers of Amba,

Amba has launched a GoFundMe campaign to save Abetir Worku and help the displaced Amhara.

Please contribute what you can, nothing is too small for the people who lost everything!

https://www.gofundme.com/save-abetir-w-help-displaced-amara?member=200192