የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የምስክር ወረቀት ፈተና

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የምስክር ወረቀት ፈተና

አምባ (የአማራ ምሁራንና ባለሙያዎች) ማሕበር የ12ኛ ክፍልን ወደ ከፍተኛ ትምሕርት መግቢያ ፈተናን በተመለከተ የተከሰቱትን ኹኒታወች በትኩረት እየተከታተልን ሲሆን፥ የተፈጠረውም ነገር በጣም አሳስበውናል።

በትሕነግ ወረራ እና በተራዘመው ጦርነት የተከሰተው ውድመት፥ መፈናቀል እና አልመረጋጋት፤ በአብዛኛው ሕዝባችን በተለይም በወጣት ተማሪዎች ትልቅ ማኅበራዊ ቀውስ ይፈጠረና እየፈጠረ ያለ ክስተት ነው። በተጨማሪም ባለፈው ዓመት ሁን ተብሎ ማለፍ የሚገባቸው ተማሪወች እንዲወድቁ ስለተደረገ። ይህም በመማር ማስተማር ሒደቱ ከፍተኛ አሉታዊ ተጽዕኖ በመፍጠሩ፥ ድርጅታችን ላለፉት ሶስት ወራት እንደ አማራ ተማሪዎች ማህበር ፥ የክልሉ መምህራን የአማራ የአደጋጊዜ ስብስብ ከወንፈል ተራድኦና እንድሁም ከተለያዩ ግለሰቦች ጋር በመሆን ተማሪዎችን ለፈተና እንዲዘጋጁ ሲረዳ መቆየቱ ይታወሳል።

For Immediate Release Call for Accountability and Justice Monday, February 14, 2022

አምባ/Amhara Professionals Union (APU) has become aware of several reports regarding recent mass killings of Amhara citizens in the East Wollega, West Shewa and other Zones of the so-called Oromia Region of Ethiopia. Having examined several accounts from IDPs who narrowly escaped massacres and other horrific crimes, along with examining reports of atrocities, we have arrived at the following key conclusions: